የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የብሔረሰቦች ምክር ቤት ምስረታ እየተካሄደ ነው
ሀዋሳ፡ ጷጉሜ 04/2015 ዓ.ም (ደሬቴድ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የብሔረሰቦች ምክር ቤት ምስረታ በኮንሶ ዞን ካራት ከተማ እየተካሄደ ይገኛል።
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጥላሁን ከበደ፣ የክልሉና የዞን ከፍተኛ አመራሮች እንዲሁም የሚመለከታቸዉ ባለድርሻ አካላትና ተጋባዥ እንግዶች በምስረታው በዓል ላይ እየተሳተፉበት ይገኛሉ።
ዘጋቢ ፡ ብዙነሽ ዘውዱ
More Stories
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለመውሊድ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ
ወርልድ ቪዥን ኢትዮጵያ የተሰኘው ግብረ-ሰናይ ድርጅት ከ136 ሺህ በላይ የማህበረሰብ ክፍሎች ኑሮ እንዲሻሻል ማስቻሉን አስታወቀ
በበዓላት ወቅት በሚፈጸሙ የእርድ ስነ-ስርዓት ለቆዳና ሌጦ ተገቢውን ጥንቃቄ ማድረግ እንደሚገባ ተጠቆመ