የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የዱራሜ ማዕከል የግብርና ገጠር ልማት ክላስተር ይፋዊ የሥራ ማስጀመሪያ መረሃ ግብር እየተካሄደ ነው
ሀዋሳ፡ ጳጉሜ 04/2015 ዓ.ም (ደሬቴድ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የዱራሜ ማዕከል የግብርና ገጠር ልማት ክላስተር ይፋዊ የሥራ ማስጀመሪያ መረሃ ግብር እየተካሄደ ይገኛል፡፡
አቶ ኡስማን ሱሩር በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የግብርና ቢሮ ኃላፊ እና የግብርና ገጠር ልማት ክላስተር አስተባባሪ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የዱራሜ ማዕከል ተቋማትን መርቀው በይፋ ስራ ያስጀምራሉ ተብሎ ይጠበቃል።
በዕለቱ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶችና የከተማው ህዝብ ደማቅ አቀባበል በማድረግ ላይ ይገኛል።
ዘጋቢ፡ ዘላለም ተስፋዬ
More Stories
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የመንግስት ዋና ተጠሪና የብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ የሆኑት አቶ አለማየሁ ባውዲ በክልሉ የሚገኙ የየተለያዩ ብሔሮች ዘመን መለወጫ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ !!
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አት ደመቀ መኮንን በመንግስታቱ ድርጅት ጠቅላላ ጉባኤ ንግግር አደረጉ
300 ለሚሆኑ ወላጅ አጥ ተማሪዎች ኢትዮ- ቴሌኮም ሳውላ ድስትሪክት ከ270 ሺህ ብር በላይ የሚገመት የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ