የትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ጎፋ ዞን ገቡ
ሀዋሳ፡ ሐምሌ 21/2015 ዓ.ም (ደሬቴድ) የኢፌዴሪ ትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ዋና ተጠሪ ሚኒስትር አቶ ተስፋዬ በልጅጌን ጨምሮ ሌሎች የፌዴራልና የደቡብ ክልል ከፍተኛ የመንግስት የሥራ ኃላፊዎች ጎፋ ዞን ገብተዋል።
የልዑካን ቡድኑ አባላት ዛላ ወረዳ ሲደርሱ የጎፋ ዞን ከፍተኛ አመራሮች፣ የወረዳና የከተማ አስተዳደር አመራሮች፣ የሀገር ሽማግሌዎች፣ የሃይማኖት አባቶችና የአካባቢው ነዋሪዎች ደማቅ አቀባበል አድርገውላቸዋል።
More Stories
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለመውሊድ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ
ወርልድ ቪዥን ኢትዮጵያ የተሰኘው ግብረ-ሰናይ ድርጅት ከ136 ሺህ በላይ የማህበረሰብ ክፍሎች ኑሮ እንዲሻሻል ማስቻሉን አስታወቀ
በበዓላት ወቅት በሚፈጸሙ የእርድ ስነ-ስርዓት ለቆዳና ሌጦ ተገቢውን ጥንቃቄ ማድረግ እንደሚገባ ተጠቆመ