በሀገራዊ ምክክር ሂደት ላይ አጀንዳ ለማሰባሰብ የተወካዮች ልየታ ላይ ያለመ መድረክ መካሄድ ጀመረ
ሀዋሳ፡ ሰኔ 01/2015 ዓ.ም (ደሬቴድ) በሀገራዊ ምክክር ሂደት ላይ አጀንዳ ለማሰባሰብ የተወካዮች ምልመላ ላይ ያለመ መድረክ በሀዋሳ መካሄድ ጀምሯል፡፡
በመድረኩ ከተለያዩ የህብረተሰብ አደረጃጀቶች የተውጣጡ አባላትት ተሳታፊ እየሆኑ ነው።
እራሳቸውን የሚገልፁበት ዋና መተዳደሪያ ያላቸው የህብረተሰብ ክፍሎች፣ ሴቶች፣ ወጣቶች፣ ዕድሮች፣ የማህበረሰብ መሪዎች፣ የመንግስት ሰራተኞች፣ መምህራን፣ የተገለሉ የህብረተሰብ ክፍሎች፣ የንግዱ ማህበረሰብ እንዲሁም ተፈናቃዮችን በአጀንዳ ቀረፃ ምክክር መድረክ ላይ ለማሳተፍ እየሰራ መሆኑን ከኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የተገኘ መረጃ ያመለክታል።
ዘጋቢ፡ ጀማል የሱፍ
More Stories
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የመንግስት ዋና ተጠሪና የብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ የሆኑት አቶ አለማየሁ ባውዲ በክልሉ የሚገኙ የየተለያዩ ብሔሮች ዘመን መለወጫ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ !!
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አት ደመቀ መኮንን በመንግስታቱ ድርጅት ጠቅላላ ጉባኤ ንግግር አደረጉ
300 ለሚሆኑ ወላጅ አጥ ተማሪዎች ኢትዮ- ቴሌኮም ሳውላ ድስትሪክት ከ270 ሺህ ብር በላይ የሚገመት የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ