ኢትዮጵያ እና ኮሎምቢያ በቱሪዝሙ ዘርፍ በትብብር ለመሥራት ሥምምነት ላይ መድረሳቸው ተገለጸ፡፡
በስምምነቱ መሰረትም ሀገራቱ የጋራ ተጠቃሚነታቸውን መሰረት ባደረገ መልኩ ነው በትብብር የሚሠሩት፡፡
በጉዳዩ ላይ በቱሪዝም ሚኒስቴር የፕሮሞሽንና ማርኬቲንግ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ሰላማዊት ዳዊት ከኮሎምቢያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ጽሕት ቤት ኃላፊ አንጀሊካ ጉቴሬዝ ጋር መምከራቸውን በማኅበራዊ ትሥሥር ገጻቸው ገልጸዋል፡፡
More Stories
የዘንድሮው በዓል የቁም እንስሳት ግብይት መጠነኛ የዋጋ ጭማሪ የታየበት ነው ሲሉ በቤንች ሸኮ ዞን በዋቻ ገበያ የተገኙ ሸማቾች ተናገሩ
የኑሮ ውድነት ለመቋቋም በአጭር ጊዜ የሚደርሱ የጓሮ አትክልቶችን እያለማን ነው – በጌዴኦ ዞን የይርጋጨፌ ወረዳ ሞዴል አርሶአደሮች
የገቢ አሰባሰብ ሥርዓቱን በማዘመንና የውስጥ የገቢ አቅሞችን ለይቶ በመሰብሰብ ለአካባቢዉን ልማት ጥያቄ ምላሽ ለመስጠት እየተሰራ ነው – የሺሺንዳ ከተማ አስተዳደር የኢኮኖሚ ክላስተር ጽ/ቤት