ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመካከለኛው አዋሽ በ20 ሺህ ሄክታር መሬት ላይ እየለማ የሚገኝ የጥጥ እርሻን ጎብኝተዋል።
አካባቢው በአንድ ወቅት በጎርፍ የመጥለቅለቅ አደጋ ተጋላጭ እንደነበርም በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ አስታውቀዋል።
በአካባቢው ያለውን ፍራፍሬ የማብቀል ዐቅም ለመጠቀምም የተሻሻለ የመስኖ አሠራር በመተግበር ላይ ይገኛል ብለዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመካከለኛው አዋሽ በ20 ሺህ ሄክታር መሬት ላይ እየለማ የሚገኝ የጥጥ እርሻን ጎብኝተዋል።
አካባቢው በአንድ ወቅት በጎርፍ የመጥለቅለቅ አደጋ ተጋላጭ እንደነበርም በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ አስታውቀዋል።
በአካባቢው ያለውን ፍራፍሬ የማብቀል ዐቅም ለመጠቀምም የተሻሻለ የመስኖ አሠራር በመተግበር ላይ ይገኛል ብለዋል።
More Stories
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የመንግስት ዋና ተጠሪና የብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ የሆኑት አቶ አለማየሁ ባውዲ በክልሉ የሚገኙ የየተለያዩ ብሔሮች ዘመን መለወጫ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ !!
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አት ደመቀ መኮንን በመንግስታቱ ድርጅት ጠቅላላ ጉባኤ ንግግር አደረጉ
300 ለሚሆኑ ወላጅ አጥ ተማሪዎች ኢትዮ- ቴሌኮም ሳውላ ድስትሪክት ከ270 ሺህ ብር በላይ የሚገመት የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ