ሀዋሳ፡ ጥቅምት 09/2014 ዓ.ም (ደሬቴድ) የቄራ አገልግሎትን ለማዘመን የጥናትና ምርምር ሥራዎችን በማማከርና በመሥራት የተሻለ አገልግሎት ለማቅረብ እየሠራ መሆኑን የጂንካ ዩኒቨርሰቲ አስታወቀ፡፡
ዩኒቨርስቲው በጂንካ ከተማ የቄራ አገልግሎት ማህበረ-ኢኮኖሚያዊ ትንታኔ ላይ በሠራው የምርምር ፅሁፍ ላይ ባለድርሻ አካላት በተገኙበት አወያይቷል፡፡
በምርምር ሪፖርቱ ከተለያዩ ቤተ-እምነቶች ተሳታፍ ከሆኑት አቶ ናትናኤል ሐኪ እና አቶ ሊቀት ብርሃን ዘመንአያል እንደተናገሩት ጥናቱ ተስፋ የሚሰጥና የሚያስደስት ነው ብለዋል፡፡
Read more: የቄራ አገልግሎትን ለማዘመን የጥናትና ምርምር ሥራዎችን በማማከርና በመሥራት የተሻለ አገልግሎት ለማቅረብ እየተሠራ ነው - የጂንካ ዩኒቨርሰቲ
በልዩ ወረዳው የእናት ኮሌጅ ጭዳ ካምፓስ ከ8 ሚሊዮን በላይ ብር ወጭ ያስገነባውን የተማሪዎች መማሪያ ማዕከል አስመሪቋል።
በምረቃ ሥነ-ሥረዓቱ ላይ ከተገኙት የአካባቢ ነዋሪዎች መካከል አቶ አሰፋ አለማየሁና አቶ ታምራት ማሞ ከዚህ በፊት የከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ተደራሽነት በአካባቢው ያልነበረ በመሆኑ ልጆቻቸውን ሩቅ በመላክ ለኢኮኖሚና ማህበራዊ ጫና ሲደርስባቸው መቆየቱን ተናግረዋል።
Read more: የግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋሚ በአገሪቱ በተለያዩ አካባቢዎች መከፈታቸው ለሁለንተናዊ ለውጥ እንደሚያግዙ የኮንታ ልዩ ወረዳ ነዋሪዎች ተናገሩ
1ሺ 496ኛው የመውሊድ በዓል በሆሳዕና ከተማ በድምቀት ተከበረ
ሀዋሳ፡ ጥቅምት 08/2014 ዓ.ም (ደሬቴድ)1ሺ 496ኛው የመውሊድ በዓል በሆሳዕና ከተማ በታላቁ ፈቲህና ኑር መስጊዶች የዕምነቱ ተከታዮች በተገኙበት በድምቀት ተከበረ፡፡
መምህራን በሀገሪቱ የሚከሰቱ ቀውሶች እንዲቀረፉ የሚያደርጉት አዎንታዊ አስተዋጽኦ ከፍተኛ መሆኑን የደቡብ ክልል መምህራን ማህበር አስታወቀ
Read more: መምህራን በሀገሪቱ የሚከሰቱ ቀውሶች እንዲቀረፉ የሚያደርጉት አዎንታዊ አስተዋጽኦ ከፍተኛ መሆኑን የደቡብ ክልል መምህራን ማህበር አስታወቀ
1ሺ 496ኛው የመውሊድ በዓል በቤንች ሸኮ ዞን በሚዛን አማን ከተማ በድምቀት ተከበረ
ሀዋሳ፡ ጥቅምት 08/2014 ዓ.ም (ደሬቴድ) 1ሺ 496ኛው የነብዩ መሀመድ የልደት በአል መውሊድ በቤንች ሸኮ ዞን በሚዛን አማን ከተማ አላዛሃር መስጂድ በድምቀት ተከብሯል፡፡
Read more: 1ሺ 496ኛው የመውሊድ በዓል በቤንች ሸኮ ዞን በሚዛን አማን ከተማ በድምቀት ተከበረ
- በህወሓት የሽብር ቡድን የተከፈተውን ወረራ ለመመከት ሁሉም እንዲረባረብ ጥሪ ቀረበ
- የክልሉ ርዕሰ ከተማ ከአንድ በላይ እንደሚሆን የክልሉ ህዝበ ውሣኔ ጽ/ቤት አስታወቀ
- የደቡብ ክልል እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ሼህ አብዱል ከሪም ሼህ በድረዲን 1496ኛው የነብዩ መሀመድ የመውሊድ በአልን አስመልክተው የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላለፉ
- በዞኑ ባለፉት ዓመታት የኢንቨስትመንት እንቅስቃሴን ለማበረታታት መንግሥት የፈጠረውን ምቹ ሁኔታ በመጠቀም በዘርፉ በተከናወኑ ተግባራት አበረታች ውጤት መመዝገቡን የጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ መሀመድ ጀማል ገለጹ።