የቀዶ ህክምና አገልግሎት ተደራሽነትን ማስፋት እንደሚገባ ተገለፀ
ሀዋሳ ፡ ሚያዝያ 29/2014 ዓ.ም (ደሬቴድ) በኢትዮጵያ የቀዶ ህክምና አገልግሎት ተደራሽነትን በማስፋት አገልግሎቱን ለሚሹ ዜጎች መድረስ እንደሚገባ የኢትዮጵያ ቀዶ ህክምና ማህበር አስታወቀ ።
የቀዶ ህክምና አገልግሎት ተደራሽነትን ማስፋት እንደሚገባ ተገለፀ
ሀዋሳ ፡ ሚያዝያ 29/2014 ዓ.ም (ደሬቴድ) በኢትዮጵያ የቀዶ ህክምና አገልግሎት ተደራሽነትን በማስፋት አገልግሎቱን ለሚሹ ዜጎች መድረስ እንደሚገባ የኢትዮጵያ ቀዶ ህክምና ማህበር አስታወቀ ።
የምክር ቤቱ አባላት ለህሊና፣ ለህገ መንግስቱና ለመረጣቸው ህዝብ ሲሉ የተሰጣቸውን ኃላፊነት መወጣት እንደሚገባቸው ተገለፀ
የአማሮ ልዩ ወረዳ ምክር ቤት አራተኛ ዙር 9ኛ ዓመት 25ኛ መደበኛ ጉባኤውን አካሄዷል ።
Read more: የምክር ቤቱ አባላት ለህሊና፣ ለህገ መንግስቱና ለመረጣቸው ህዝብ ሲሉ የተሰጣቸውን ኃላፊነት መወጣት እንደሚገባቸው ተገለፀ
እንደ ኢትዮጵያ ባሉ ሐገራት ጋዜጠኞች በመልካም ተሞክሮዎችና በአብሮነት እሴቶች ላይ ማተኮር እንዳለባቸው ተገለጸ
ሀዋሳ፡ ሚያዝያ 27/2014 ዓ.ም (ደሬቴድ) እንደ ኢትዮጵያ ባሉ ሐገራት ጋዜጠኞች በየአካባቢው ያሉ መልካም ተሞክሮዎችንና የአብሮነት እሴቶች ላይ በማተኮር ተአማኒና ተጨባጭ መረጃዎችን ለህዝብ የማቅረብ ኃላፊነት አለባቸው ሲሉ በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የጋዜጠኝነት መምህሩ ዕጩ ዶክተር በረከት ወንድሙ ተናገሩ፡፡
Read more: እንደ ኢትዮጵያ ባሉ ሐገራት ጋዜጠኞች በመልካም ተሞክሮዎችና በአብሮነት እሴቶች ላይ ማተኮር እንዳለባቸው ተገለጸ
ከ 11 ሺ 8 መቶ ቶን በላይ የቡና ምርት ለማዕከላዊ ገበያ ማቅረቡን የካፋ ዞን ቡና ፣ሻይና ቅመማ ቅመም ልማት ጽ/ቤት አስታወቀ
የካፋ ዞን ቡና ፣ሻይና ቅመማ ቅመም ልማት ጽ/ቤት ሀላፊ አቶ ሞገስ ተክሌ እንደገለፁት አርሶ አደሩ የሚያመርተው ቡና በጥራት ተወዳዳሪ ሆኖ የተሻለ ገቢ ማግኘት እንዲችል በትኩረት እየተሰራ መሆኑንም ተናግረዋል።
Read more: ከ 11 ሺ 8 መቶ ቶን በላይ የቡና ምርት ለማዕከላዊ ገበያ ማቅረቡን የካፋ ዞን ቡና ፣ሻይና ቅመማ ቅመም ልማት ጽ/ቤት አስታወቀ
ብረት አንጋቾችና የተፈጥሮ ሀብቶች ጠባሳ
በጠመንጃ የታገዙ ግጭቶች ሁሉንም ነገሮች ከነበር ወዳልነበር ይለውጣሉ። አይመርጡም፡፡ ሰብዓዊ ቀውሶች ይወልዳሉ። እንሰሳትን ያወድማሉ፡፡ የተራዘሙ ግጭቶች ከሆኑ ደግሞ ትተውት የሚሄዱት ጠባሳ በቀላሉ የሚሽር ዓይነት አይደለም፡፡ ምድረ በዳ፡፡ በጠመንጃ የታገዘው ፍልሚያ ካቆመና ጠመንጃዎቻቸውን ካወረዱም በኋላ እንኳ በተፈጥሮ ሀብቶች ላይ የሚከሰቱት ውድመቶች ኡደት ይቋረጣል ማለት አይደለም፡፡