የሆሳዕና ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኮሌጅ የቴክኖሎጂ አውደ ርዕይ አካሄደ
በቴክኖሎጂ ፈጠራና ሽግግር በአለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ የሰው ኃይል በመፍጠር እንዱስትሪ ሽግግርን በማፋጠን የሀገር ኢኮኖሚ እንዲያድግ የዘርፉ ባለድርሻ አካለት ትኩረት ሰጥተው መስራት እንደልባቸው የሆሳዕና ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኮሌጅ አስታወቀ።
ኮሌጁ በኮሌጁና በስሩ የሚገኙ ኮሌጆች የፈጠሩትን የፈጠራ ስራዎችን የማበረታታት፣ የማስተዋወቅና ግንዛቤ የመፍጠር መድረክ አዘጋጅቷል።