

Read more: ከተማ አስተዳደሩ 9 ሚሊየን ብር የጌጠኛ ድንጋይ ንጣፍ እየሰራ መሆኑን አስታወቀ

“የባሌን እጅ አይቼ አላውቅም”
እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ በሀገራችን ሴቶች ወደ አደባባይ ወጥተው ያላቸውን ችሎታ የሚያሳዩበት እድል አልነበረም፡፡ በአሁኑ ጊዜ ግን ሴቶች ተጠቃሚ ያልሆኑበትን ልማድ አሽቀንጥረው በመጣል በተሰለፉበት የሥራ መስክ ውጤታማ እየሆኑ መጥተዋል፡፡ ቀደም ባሉ ዘመናት ሴቶች እንዲማሩ እንኳን አይፈቀድላቸውም ነበር፡፡ አሁን ግን ከወንዶች እኩል የመማር ዕድል እያገኙ ነው፡፡
በዚህ ጽሁፍ የሚገጥሟቸውን የሕይወት ፈተናዎች ተቋቁመው፣ በተሰማሩት መስክ ደግሞ በርትተው በመስራታቸው ጥሩ ደረጃ ላይ ስለደረሱ አንዲት እናት ተሞክሮ እንዳስሳለን፡፡ ወ/ሮ በቀለች ዋዳ ይባላሉ፡፡ በወላይታ ዞን በዳሞት ፉላሳ ወረዳ በሌራ ሰኞ ቀበሌ በ1960 ዓ.ም ተወለዱ፡፡ ትምህርት መማር የጀመሩት በ10 ዓመታቸው በሌራ ሰኞ 1ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ነበር፡፡
“ቀደምት ታሪካችንን ከመረመርን ታላቅ ህዝቦች መሆናችንን እንረዳለን” - ሻለቃ ጳውሎስ ጌታቸው
የዛሬው እንግዳችን የኢትዮጵያ አየር ወለድን ያዘመኑት የጀነራል ጌታቸው ናደው ልጅ ሻለቃ ጳውሎስ ጌታቸው ናቸው፡፡ ሻለቃ ጳውሎስ መሃንዲስና የታሪክ ጸሀፊ ሲሆኑ የአርበኞች ቀን ምክንያት በማድረግ ሃዋሣ በሚገኘው ቤታቸው ተገኝተን ሰፋ ያለ ቆይታ አድርገናል፡፡ መልካም ንባብ፡፡
ንጋት፦ በቅድሚያ እንግዳችን ለመሆን ፍቃደኛ ሰለሆኑ እናመሰግናለን፡፡ እንኳን ለአርበኞች ቀን አደረሰዎት፡፡
Read more: “ቀደምት ታሪካችንን ከመረመርን ታላቅ ህዝቦች መሆናችንን እንረዳለን” - ሻለቃ ጳውሎስ ጌታቸው