
የሚፈጸሙ ወንጀሎችን ለመቆጣጠር የፍትሕ ተቋማት ኃላፊነታቸውን በአግባቡ ሊወጡ እንደሚገባ ተገለፀ
ሀዋሳ፡ ግንቦት 05/2014 ዓ.ም (ደሬቴድ) በሕዝብ ጸጥታና ደህንነት ላይ የሚፈጸሙ ወንጀሎችን ለመቆጣጠር የፍትሕ ተቋማት ኃላፊነታቸውን በአግባቡ ሊወጡ እንደሚገባ የጌዴኦ ዞን ዓቃቤ ሕግ መምሪያ ገለጸ።
አቶ ዓለሙ ወሬራ በመምሪያው የሕግ ጥናት ማርቀቅና ማስረጽ ዋና ሥራ ሂደት አስተባባሪ ሲሆኑ ዜጐች በገዛ ሀገራቸው ሰላማዊ ሕይወት እንዲመሩ ጉዳዩ የሚመለከታቸው አካላት የበኩላቸውን ድርሻ ሊወጡ ይገባቸዋል ብለዋል።
Read more: የሚፈጸሙ ወንጀሎችን ለመቆጣጠር የፍትሕ ተቋማት ኃላፊነታቸውን በአግባቡ ሊወጡ እንደሚገባ ተገለፀ

ዜጎች በሙያቸው በአግባቡና በታማኝነት ሀገራቸውን የማገልገል ኃላፊነታቸውን ሊወጡ እንደሚገባ ተገለፀ
ሀዋሳ፡ ግንቦት 05/2014 ዓ.ም (ደሬቴድ) ዜጎች በሙያቸው በአግባቡና በታማኝነት በማገልገል የኢትዮጵያን ሁለንተናዊ ብልጽግና ለማረጋገጥ የሚደረገውን ጥረት መደገፍ እንደሚገባቸው ተገለፀ።
"የዜጎች ቀጥተኛ ሚና ለሁለንተናዊ ብልጽግና" በሚል መሪ ቃል በጌዴኦ ዞን ዲላ ፖሊ ተክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ኮሌጅ ከሚመለከታቸው ባለድርሻዎች ጋር በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ የውይይት መድረክ ተካሂዷል።
Read more: ዜጎች በሙያቸው በአግባቡና በታማኝነት ሀገራቸውን የማገልገል ኃላፊነታቸውን ሊወጡ እንደሚገባ ተገለፀ
የሚዲያ ተቋማት የሀገሪቱን ወቅታዊ ሁኔታ በመረዳት የህዝቦችን አንድነት ሊያጠናክሩ የሚችሉ ዘገባዎችን መሥራት እንደሚጠበቅባቸው ተገለጸ
ሀዋሳ፡ ግንቦት 05/2014 ዓ.ም (ደሬቴድ)የሚዲያ ተቋማት የሀገሪቱን ወቅታዊ ሁኔታ በመረዳት እውነተኛና የህዝቦችን አንድነት ሊያጠናክሩ የሚችሉ ጉዳዮች ላይ ዘገባዎችን መሥራት እንደሚጠበቅባቸው ተገለጸ።

የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ 10ኛው ዓለም ዓቀፍ ኮንፈረንስ እያካሄደ ነው።
ዩኒቨርሲቲው 10ኛው ዓለም ዓቀፍ ኮንፈረንሱ ሲያካሄድ በዩኒቨርስቲው ምሁራን የተካሄዱ የተለያዩ የጥናትና ምርምሮች ላይ ውይይት ይደረጋሉ።
ኮንፈረንሱ የዩኒቨርስቲው የምክትል ኘሬዝዳንት ፅህፈት ቤት የምርምርና የማህበረሰብ አገልግሎት እና በቴክኖሎጂ ሽግግር ዳይሬክቶሬት ነው የተዘጋጀው።
Read more: የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ 10ኛው ዓለም ዓቀፍ ኮንፈረንስ እያካሄደ ነው።
Subcategories
//
www.srta.gov.et //www.srta.gov.et by www.srta.gov.et
//