
የጎፋ ዞን ስፖርት ምክር ቤት ጉባዔውን እያካሄደ ነው
ሀዋሳ፡ ግንቦት 08/2014 ዓ.ም (ደሬቴድ) የጎፋ ዞን ስፖርት ምክር ቤት 2ኛ ዙር መደበኛ ጉባዔ በሳውላ ከተማ እያካሄደ ነው፡፡
በጉባኤው የተለያዩ አጀንዳዎች ቀርበው የሚጸድቁ መሆኑም ተገልጿል።
የስደት ሌላ መልኮች
ዓለምን ወደ አንድ መንደርነት ከለወጡ የቴክኖሎጂ እድገትና ፈጠራዎች ባሻገር ከአንድ ቦታ ወደ ሌላ ቦታ የሚደረግ ዝውውርና እንቅስቃሴ ይገኝበታል፡፡ ይህ አይነቱ እንቀስቃሴ ስደትና ፍልሰት በሚሉት አተያይ ውስጥ የተለያየ ብያኔ ቢያሰጠውም፥ ቅሉ ግን ዓለምን ከማቀራረብ አልቦዘነም፡፡ ታዲያ ዛሬ ዛሬ ለዓለም መቀራረብ እንደ ፈተና እየታየ ያለው ስደትና መጤ-ጠልነት ምድርን የሰው ልጆች መኖሪያ እንዳልሆነች ያሰኝ ጀምሯል፡፡ በእርግጥ ሀገራት በጉዳዩ ዙሪያ የተለያየ አይነት አቋም እንዳላቸው አይካድም፡፡

በጋሞ ዞን በግብርናው ዘርፍ የተሠማሩ ባለሀብቶች የአርሶአደሩን የቴከኖሎጂ ሽግግር ማገዝ እንደሚጠበቅባቸው ተገለፀ
ሀዋሳ፡ ግንቦት 06/2014 ዓ.ም (ደሬቴድ)በጋሞ ዞን ከ195 በላይ አልሚ ባለሀብቶች በተለያዩ ዘርፎች ተሠማርተው በመንቀሳቀስ ላይ ይገኛሉ።
Read more: በጋሞ ዞን በግብርናው ዘርፍ የተሠማሩ ባለሀብቶች የአርሶአደሩን የቴከኖሎጂ ሽግግር ማገዝ እንደሚጠበቅባቸው ተገለፀ

የኢትዮጵያን ሉዓላዊነቷንና ክብሯን ለመመለስ በሚደረገው ሁለንታዊ ርብርብ ምሁራን የድርሻቸውን ሊወጡ እንደሚገባ ተገለጸ
ሀዋሳ፡ ግንቦት 06/2014 ዓ.ም (ደሬቴድ) የኢትዮጵያን ሉዓላዊነቷንና ክብሯን ለመመለስ በሚደረገው ሁለንታዊ ርብርብ ምሁራን የድርሻቸውን ሊወጡ እንደሚገባ ተገለጸ፡፡
Read more: የኢትዮጵያን ሉዓላዊነቷንና ክብሯን ለመመለስ በሚደረገው ሁለንታዊ ርብርብ ምሁራን የድርሻቸውን ሊወጡ እንደሚገባ ተገለጸ
የምርምር ውጤቶችና ጥናታዊ ጹሑፎች የህብረተሰቡን ችግር የሚፈቱ ሊሆኑ እንደሚገባ ተገለጸ
Read more: የምርምር ውጤቶችና ጥናታዊ ጹሑፎች የህብረተሰቡን ችግር የሚፈቱ ሊሆኑ እንደሚገባ ተገለጸ
- የሚፈጸሙ ወንጀሎችን ለመቆጣጠር የፍትሕ ተቋማት ኃላፊነታቸውን በአግባቡ ሊወጡ እንደሚገባ ተገለፀ
- ዜጎች በሙያቸው በአግባቡና በታማኝነት ሀገራቸውን የማገልገል ኃላፊነታቸውን ሊወጡ እንደሚገባ ተገለፀ
- የሚዲያ ተቋማት የሀገሪቱን ወቅታዊ ሁኔታ በመረዳት የህዝቦችን አንድነት ሊያጠናክሩ የሚችሉ ዘገባዎችን መሥራት እንደሚጠበቅባቸው ተገለጸ
- ከአርባ ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጡ የህክምና መገልገያዎች ዋርካ ኢትዮጲያ ከሙስሊም ኤይድ ዩኤስ ኤ ጋር በመተባበር ለጉራጌ ዞን ጤና መምሪያ ድጋፍ ማበርከቱን ተገለፀ ፡፡